ተቋማዊ አቅም
- 2‚115 የካበተ ልምድ ያላቸው ቋሚና የኮንትራት ሠራተኞች
- በዓመት ለ3500 ጊዜያዊ ሰራተኞች የስራ እድል የሚፈጥር
- በመላው የሀገራችን ክልሎች የሚገኙ
› 11 የግብይት ማዕከላት
› 81 የእህልና ቡና ግብይት ጣቢያዎች
› 105 የአትክልትና ፍራፍሬ ማከፋፈያ፣ ማደራጃና መሸጫ መደብሮች
› 7 የፍጆታ ዕቃዎች ማከፋፈያና ማደራጃ መደብሮች
› 820,000 ሜትሪክ ቶን የመያዝ አቅም ያላቸው ዘመናዊ የእህል መጋዘኖች
› በሰዓት 10 ቶን የቅባት እህልና ጥራጥሬ፣ በቀን 90 ቶን ቡና ማበጠርና ማደራጀትና መለየት የሚችሉ ዘመናዊ ማሽኖች
› ለደንበኞች እህል፣ ቡና፣ አትክልትና ፍራፍሬ ወደብ ድረስ ማጓጓዝ የሚችሉዘመናዊ የጭነት ተሸከርካሪዎች፤
› ደረጃቸውን የጠበቁ የቅባት እህል፣ የጥራጥሬና የቡና ማደራጃና ማከማቻ ማዕከላት፤
ዘመናዊ የቡና መቅመሻ ላቦራቶሪ
› 80 ቶን እህልና ቡና የመመዘን አቅም ያላቸው ዘመናዊ የምድር ሚዛኖች
