የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ

የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ያሏቸውን የግብይት እና የሎጀስቲክስ ሰንሰለት በማቀናጀት በኢ-ኮሜርስ ዲጂታል የግብይት ማዕቀፍ ለዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈራርመዋል።…

Continue Readingየኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ