የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ያሏቸውን የግብይት እና የሎጀስቲክስ ሰንሰለት በማቀናጀት በኢ-ኮሜርስ ዲጂታል የግብይት ማዕቀፍ ለዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈራርመዋል።…
የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ያሏቸውን የግብይት እና የሎጀስቲክስ ሰንሰለት በማቀናጀት በኢ-ኮሜርስ ዲጂታል የግብይት ማዕቀፍ ለዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈራርመዋል።…