የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ያሏቸውን የግብይት እና የሎጀስቲክስ ሰንሰለት በማቀናጀት በኢ-ኮሜርስ ዲጂታል የግብይት ማዕቀፍ ለዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈራርመዋል።…
ኮርፖሬሽኑ እና በኢንተርፕራይዙ መካከል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ
በኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን እና በአዲስ አበባ የንግድ ሥራዎች ኢንተርፕራይዝ መካከል የመግባቢያ ስምምነት ጥር 08 ቀን 2018 ዓ.ም ተፈረመ፡፡ የስምምነት ሰነዱን የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ በኃይሉ ንጉሴ…
በግዢ አፈጻጸም መመሪያ ላይ ሥልጠና ተሰጠ
በግዢ አፈጻጸም መመሪያ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ለኮርፖሬሽኑ የሥራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ከታህሳስ 23-24/ 2018 ዓ.ም ተሰጠ፡፡ በሥልጠናው መክፈቻ ላይ ተገኝተው መልእክት ያስተላለፉት የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በኃይሉ ንጉሴ የመንግስት…
ኮርፖሬሽኑ በዓለም የጥራት ሣምንት ላይ ምርትና አገልግሎቶቹን አስተዋወቀ
የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት አዘጋጅበት በጥራት መንደር እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም የጥራት ሣምንት ላይ ምርቶቹን አስተዋውቋል፡፡፡ “ጥራት፡- በተለየ እሳቤና ፈጠራ” በሚል መሪ ቃል ከህዳር 11–15/2018 ዓ/ም በተካሄደውና…
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኮርፖሬሽኑን ዓመታዊ አፈጻጸም ገመገመ
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኮርፖሬሽኑን የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሐምሌ 4/2017 ዓ/ም ገመገመ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ከኮርፖሬሽኑ የበላይ አመራር ጋር መድረክ በመፍጠር የኮርፖሬሽኑን የ2017 በጀት…
በትራንስፎርሜሽን ትግበራ ንቅናቄ ላይ የተዘጋጀ መድረክ ተካሄደ
የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የትራንስፎርሜሽን ትግበራ ንቅናቄ ላይ የተዘጋጀ መድረክ ሐምሌ 15/ 2017 ዓ.ም አካሄደ። ኮርፖሬሽኑ ባዘጋጃቸው የሥልጠና ሰነዶች ማለትም የገበያ ስልት (ማርኬቲንግ ስትራቴጂ)፣ ተቋማዊ ማህበራዊ ኃላፊነት፣ የዋጋ ግንባታ ስልት፣…
በ2018 በጀት ዓመት ሃገራዊ የልማት እቅድ ዙሪያ ውይይት ተደረገ
የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራርና ሰራተኞች በ2018 በጀት ዓመት ሃገራዊ የልማት እቅድ ዙሪያ ሐምሌ 17/ 2017 ዓ.ም ውይይት አደረጉ። በኮርፖሬሽኑ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት ዘርፍ ም/ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ዱባለ…
