አትክልትና ፍራፍሬ

የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን የአትክልትና ፍራፍሬ ንግድ ሥራ ዘርፍ የተለያዩ የአትክልት፣ የፍራፍሬና በፋብሪካ የተቀነባበሩ ለምግብነት የሚውሉ የግብርና ምርቶችን ከአገር ውስጥ አምራቾች በመግዛት ለተጠቃሚው በተመጣጣኝ ዋጋ ያቀርባል፤ አምራቹንም ላመረተው ምርት ተገቢውን ዋጋ እንዲገኝ በማድረግ ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡ ለሀገራችን የግብርና ሥነ-ምኅዳር የሚስማማሙ የተመረጡ የአትክልት ዘሮችን ከውጭ ሀገራት በማስመጣት አምራቾችን ተጠቃሚ ለማድረግ ይሠራል፡፡ በተጨማሪም የተመረጡ የፍራፍሬ ምርቶችን ለውጭ ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ለማሳደገግ የራሱን አስተዋጽዖ ያበረክታል፡፡

የምርት ዓይነቶች

ለተጨማሪ መረጃ 0921319181/0913386426/0939147923/0911394931 ይደውሉ፡፡