ራዕይ
በ2025 በአፍሪካ ተወዳዳሪ፣ ተመራጭና ተደራሽ የንግድ ተቋም ሆኖ መገኘት
ተልዕኮ
ጥራታቸውን የጠበቁና የተመረጡ የግብርናና የኢንደስትሪ ምርቶች ከሀገር ውስጥና ከውጭ በጥራት በመግዛት ለተጠቃሚው ህብረተሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ፣ ለአርሶ አደሩና አምራቹ የገበያ ዕድል በመፍጠር፣ የግብርናና የኢንደስትሪ ምርቶች ወደ ውጭ ገበያ በመላክ የውጭ ምንዛሪ ግኝትን በማሳደግ፣ የሎጂስቲክስ፣ ቴክኒክና ሌሎች ተጓዳኝ አገልግሎቶችን በማቅረብ እንዲሁም የቴክኖሎጂና የሰው ሃብት ልማትን በማሳደግ በሀገራችን ቀልጣፋና ዘመናዊ የንግድ ሥርዓት እንዲስፋፋና ለኤኮኖሚ ዕድገት መፋጠን ከፍተኛ አስተዋጽዖ ማድረግ፡፡
ዕሴቶች
- ደንበኛ ተኮር
- ውጤታማነት
- ታማኝነት
- ተጠያቂነት
- ግልጸኝነት
- በጋራ መሥራት
- ቁርጠኝነት
- ፈጠራና አዳዲስ አሠራር
