Palm_Oil.JPG


የኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በከፍተኛ ሁኔታ የናረውን የዘይት ዋጋ ለማረጋጋት ተጨማሪ የ 10 ሚሊየን ሊትር ፓልም የምግብ ዘይት ግዥ ለመፈጸም ውል ገብቷል፡፡ በቅርቡም ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባና እንደሚሰራጭ ተገልጿል፡፡ ኮርፖሬሽኑ 12.5 ሚሊየን ፓልም የምግብ ዘይት ከውጭ ወደ ሃገር ውስጥ በማስገባት በአዲስ አበባ እና በሁሉም ክልሎች ባሉ የግብይት ማዕከላት እስከ ሚያዝያ ወር 2014 ዓ/ም መጀመሪያ ሳምንት ድረስ ማሰራጨቱ ይታወሳል፡፡