የግዢና ማማከር አገልግሎት ንግድ ሥራ ዘርፍ

ኢንሥኮ በዋናነት በውክልና ግዥ የመፈጸምና በግዥ ዙርያ የማማከርና የሥልጠና አገልግሎቶችን መንግሥታዊና መንግሥታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች ይሰጣል፡፡ የግዥና የማማከር አገልግሎት በመደበኛ ግዥ ለጨረታ አጽዳቂ ኮሚቴ በሚረዱ አሠራሮች፣ በግዥና አቅርቦት ማኔጅመንት፣ በኮንትራት ማቴሪያል ማኔጅመንት እንዲሁም በገቢና ወጪ ንግድ ፕሮሲጀር ስራዎች የሚሰጣቸው ስልጠናዎች በአንድም ሆነ በሌላ በኩል በአገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄዱ ዋና ዋና ሰፋፊና ከፍተኛ የቴክኒክ እውቀት የሚሹ ግዥዎችን እውን በማድረግ የግዥ ሂደቱን ውጤታማ በማድረግ እውቀትን በማሸጋገር በመንግሥት ተቋማት ላይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን በማስወገድ የፕሮጀክቶች አፈጻጸምን በማቀላጠፍና በሌሎችም መስኮች ችግርን ለመፍታትና ሥራን ለማሳለጥ ሰፊ አስተዋጽኦ አላቸው፡፡

የሥልጠና አርዕስት

REGULAR PROCUREMENT TRAINING

PROCUREMENT FOR ENDORSING COMMITTEE

CONTRACT MANAGEMENT

PURCHASING & SUPPLIES MANAGEMENT

MATERIALS MANAGEMENT

IMPORT & EXPORT PROCEDURE

LEGAL ASPECTS OF INTERNATIONAL SALES CONTRACT

ለመረጃ

ስልክ: +251 11 440 3613

ፋክስ: +251 11 440 3579